55 minutes agoሚያዝያ 24፣2016 ''አንድ ኢትዮጵያዊ በዓመት የሚመገበው ስጋ 7.5 ኪ.ግራም ነው''በፋሲካ፣ በትንሳኤ በዓል ዋዜማ ላይ ሆነን የበግ ዋጋ ስንጠይቅ 10 ሺህ ፣ 12 ሺህ እና 15 ሺህ የሚል መልስ እናገኛለን፡፡ መጠኑን በኪሎ አድርገን የቄራዎች ድርጅት የሚሸጥበትን ዋጋ ስንመለከት 1 ኪሎ የበግ ስጋ...
1 hour agoሚያዝያ 24፣2016 - የሀገር ጥበብ ማደራጃ ድርጅት አሁን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል?ከ 57 ዓመታት በፊት እንደተቋቋመ የሚነገርለት የሀገር ጥበብ ማደራጃ ድርጅት አካል ጉተኞችን ለመደገፍ የተመሰረተ ነው፡፡ ድርጅቱ በከተማው እየተሰራ ባለው ልማት የተነሳ መስሪያ ቦታዬ መተዳደሪያዩ ሊፈርስብኝ ነው ብሎ...
1 hour agoሚያዝያ 24፣2016 - ኢትዮጵያ በችግሮች በቶሎ የማትፈታ በነገርላትም አለመግባባቱ ተደጋግሞ ያጋጥማል፤ ለምን?ኢትዮጵያ የረዥም ዘመን ሥርዓተ መንግስት ያላት ሀገር መሆኗ ደግሞ ተደጋግም የተነገረ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በችግሮች በቶሎ የማትፈታ መሆኗም ይነገርላታል፡፡ የሀገሬው ህዝብ ያለው ማንነት እና እሴትም ከኢትዮጵያ አልፎ...
1 hour agoሚያዝያ 24፣2016 - ግብራቸውን በፍቃደኝነት የሚያሳውቁ ነጋዴዎችም ትክክለኛውን መረጃ እየሰጡን አይደለም ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትሯ አይናለም ንጉሴ ተናገሩታክሳቸውን በፍቃደኝነት የሚያሳውቁ ነጋዴዎችም ትክክለኛውን መረጃ እየሰጡን አይደለም ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትሯ አይናለም ንጉሴ ተናገሩ። በአጭር ጊዜ ብቻ ታክሳቸውን በፍቃደኝነት ባሳወቁ ነጋዴዎች ላይ በተደረገ ማጣራት...